Jump to ratings and reviews
Rate this book

አንድ ለናቱ

Rate this book

Paperback

33 people are currently reading
921 people want to read

About the author

አቤ ጉበኛ

2 books117 followers
አቤ ጉበኛ የመጀመሪያ ሥራቸው በማስታወቂያ ሚኒስቴር ሲሆን ቀጥሎም በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ተቀጥረው በመንግሥት ሥራ ለስድስት ዓመታት ያህል ካገለገሉ በኋላ ሕይወታቸውን በአብዛኛው የገፉት በደራሲነት ነው።

አቤ ጉበኛ አጫጭር እና እረጃጅም ልቦለዶችን፣ ተውኔቶችን፣ ግጥሞችን እና ወጎችን ይጽፉ የነበረ ሲሆን ጭብጦቹም እንደ ጭቆና፣ ሙስና፣ መሀይምነት እና ማህበራዊ ኑሮ ላይ ያተኮሩ ነበር:: በመሆኑም በግዜው ከነበሩት ባለስልጣናት ጋር ተቃውሞም ፈጥሮባቸው እስከ እስር ደረጃ ደርሰው ነበር::

ደራሲ አቤ ወደ 20 መጸሃፎችን ያሳተሙ ሲሆን የ1966 “አልወለድም” በቀዳሚነት የሚጠቀስ ስራቸው ነበር:: “አንድ ለናቱ” የሚባለው ታሪካዊ ልቦለድ ስራቸው ደሞ በቴዎድሮስ ዙሪያ ሆኖ የዘመነ መሣፍንትንም የእርስ በእርስ ውጊያ የሚያሳይ በጥናት ላይ የተደገፈ ታላቅ ጽሁፍ ነው::

ደራሲ አቤ በወቅቱ የሰዓት እላፊ በነበረበት ወቅት በሌሊት ሲንቀሳቀሱ በጥይት ተመተው ጥር 30 ቀን 1972 ዓ.ም. ህይወታቸው እንዳለፈ ይነገራል::

Ratings & Reviews

What do you think?
Rate this book

Friends & Following

Create a free account to discover what your friends think of this book!

Community Reviews

5 stars
42 (60%)
4 stars
14 (20%)
3 stars
9 (12%)
2 stars
3 (4%)
1 star
2 (2%)
Displaying 1 - 6 of 6 reviews
1 review1 follower
May 6, 2020
ምርጥ ታሪካዊ ልብ ወለድ
እንደ ፊልም በአዕምሮ እስኪሳል ድረስ
1 review1 follower
Read
May 9, 2024
Poem
This entire review has been hidden because of spoilers.
2 reviews1 follower
June 11, 2018
አፄ ቴዎድርስን በአካል የማውቀው ያህል ነው የተሰማኝ እጀግ በጣም ደስ የሚል መፀሃፍ ነው
Displaying 1 - 6 of 6 reviews

Can't find what you're looking for?

Get help and learn more about the design.