Jump to ratings and reviews
Rate this book

አምስት ስድስት ሰባት እና ሌሎችም ታሪኮች

Rate this book

120 pages, Paperback

First published September 1, 1988

48 people are currently reading
1049 people want to read

About the author

ደራሲ ስብሐት የአንድ የአጭር ልቦለዶች ስብስብና የሦስት መካከለኛ ልቦለዶች "አምስት ስድስት ሰባት"፣"ሌቱም አይነጋልኝ"፣"ትኩሳት"፣ "ሰባተኛው መልአክ" ደራሲ ብቻ ሳይሆን ከ30 ለበለጡ ዓመታት ጋዜጠኛም ነበር ።

ጋዜጠኛው ስብሐት በ"አዲስ ዘመን" ጋዜጣ፣ "ሄራልድ" ጋዜጣ፣ "መነን" መጽሔት ፣ "Addis Reporter" ጋዜጣ፣ "የካቲት" መጽሔት፣ "ቁምነገር" መጽሔት፣ "ለዛ" መጽሔት፣ "አዲስ አድማስ" ጋዜጣ፣ "ሮዝ" መጽሔት ላይ ከአምደኛነት እስከ ዋና አዘጋጅነት መስራት ብቻ ሳይሆን በሚከተለው የአጻጻፍ ስልት የራሱን አንባቢያን መፍጠር ችሏል።

ስብሐት በተለይም ተፈጥሯዊነት ከሚጎላበት የአፃፃፍ ስልቱና ሕይወቱንም እንደሚጽፈው ለማኖር በሚያደርገው አኗኗር ደጋፊና ነቃፊ የፈጠረ አወዛጋቢ ሰው ነው። ይሁንና ስብሐት ገ/እግዚአብሄር ማንም ይደግፈውና ይንቀፈው ለማንም ይጣምና ይምረር የራሱን የሕይወት መንገድ አስምሮ በዚያ ላይ ሲጓዝ የነበረ ደራሲና ጋዜጠኛ ነው።

Ratings & Reviews

What do you think?
Rate this book

Friends & Following

Create a free account to discover what your friends think of this book!

Community Reviews

5 stars
68 (50%)
4 stars
32 (23%)
3 stars
19 (14%)
2 stars
8 (5%)
1 star
8 (5%)
Displaying 1 - 4 of 4 reviews
Profile Image for ntnl.
122 reviews19 followers
September 5, 2020
አምስት ስድስት ሰባት የወሎ የ66ቱ ረሃብ ጊዜ የነበረውን አሰቃቂ ሁኔታ በስብሐት አስደናቂ የትረካ ችሎታ(እንኳን የሰዎች፣ በከብቶች ሞት ህመም እስኪሰማን) ታግዞ በሚማርክ ለዛ የሰፈረበት የስነ ጽሑፍ መዝገብ ነው።

"ሰይጣን ማለት ጎተራ ነው። ስልቻ ነው። የማይሞላ ጉድ ነው። ሰይጣን ማለት ሆድ ነው።"

ሌሎቹም ታሪኮች አጫጭርና በጣም ደስ የሚሉ ናቸው። በአምስት ስድስት ሰባት አዝነውና ተክዘው ብቻ አይቀሩም.. ሌሎች ፈገግ የሚያረጉ አጫጭር ጽሁፎችንም አካቷል። 'እኔ ደጀኔ' አንዱ ነው። "አጋፋሪ ደጀኔ ስልብ ናቸው..."
This entire review has been hidden because of spoilers.
1 review1 follower
Read
June 1, 2016
የመፅሀፉ አድናቂ ነኝ ላንብብ፧
This entire review has been hidden because of spoilers.
Displaying 1 - 4 of 4 reviews

Can't find what you're looking for?

Get help and learn more about the design.