Jump to ratings and reviews
Rate this book

ሌቱም አይነጋልኝ

Rate this book
ሌቱም አይነጋልኝ በውቤ በረሃ በ1957 ዓ.ም. ተጀምሮ በፈረንሳይ አገር ኤክስ አን ፕሮቫንስ የተፈጸመ መጽሐፍ ነው። የ'ውቤ በርህን' የ1950ዎች ታሪክ 'የሚያስተምረን' መጽሐፍ ነው።

Unknown Binding

First published January 1, 2000

84 people are currently reading
1902 people want to read

About the author

ደራሲ ስብሐት የአንድ የአጭር ልቦለዶች ስብስብና የሦስት መካከለኛ ልቦለዶች "አምስት ስድስት ሰባት"፣"ሌቱም አይነጋልኝ"፣"ትኩሳት"፣ "ሰባተኛው መልአክ" ደራሲ ብቻ ሳይሆን ከ30 ለበለጡ ዓመታት ጋዜጠኛም ነበር ።

ጋዜጠኛው ስብሐት በ"አዲስ ዘመን" ጋዜጣ፣ "ሄራልድ" ጋዜጣ፣ "መነን" መጽሔት ፣ "Addis Reporter" ጋዜጣ፣ "የካቲት" መጽሔት፣ "ቁምነገር" መጽሔት፣ "ለዛ" መጽሔት፣ "አዲስ አድማስ" ጋዜጣ፣ "ሮዝ" መጽሔት ላይ ከአምደኛነት እስከ ዋና አዘጋጅነት መስራት ብቻ ሳይሆን በሚከተለው የአጻጻፍ ስልት የራሱን አንባቢያን መፍጠር ችሏል።

ስብሐት በተለይም ተፈጥሯዊነት ከሚጎላበት የአፃፃፍ ስልቱና ሕይወቱንም እንደሚጽፈው ለማኖር በሚያደርገው አኗኗር ደጋፊና ነቃፊ የፈጠረ አወዛጋቢ ሰው ነው። ይሁንና ስብሐት ገ/እግዚአብሄር ማንም ይደግፈውና ይንቀፈው ለማንም ይጣምና ይምረር የራሱን የሕይወት መንገድ አስምሮ በዚያ ላይ ሲጓዝ የነበረ ደራሲና ጋዜጠኛ ነው።

Ratings & Reviews

What do you think?
Rate this book

Friends & Following

Create a free account to discover what your friends think of this book!

Community Reviews

5 stars
102 (47%)
4 stars
41 (18%)
3 stars
29 (13%)
2 stars
19 (8%)
1 star
25 (11%)
Displaying 1 - 10 of 10 reviews
Profile Image for ntnl.
122 reviews19 followers
September 19, 2020
የስብሐት የመተረክ ችሎታ ለጥያቄ ሚቀርብ አይደለም። በብዙ መጽሐፍት፣ ግጥሞችና ሙዚቃዎች ውስጥ ስለ ውቤ በርሃ ገድል ብንሰማም.. አጥንት እና ደም ያለው ታሪክ ግን የስብሐት 'ሌቱም አይነጋልኝ' ብቻ ይመስለኛል። የክንፈ ታሪኮች ከግሪክ ተረቶች አይተናነሱም።
ታሪክ የመተረክ ችሎታው ምናልባት ስብሐት የታሪክ መምህር ቢሆን ብዬ እንዳስብ አስገድዶኛል.. ቢያንስ ተጨማሪ በመቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያን ታሪክ እንደ ልደት ቀናቸው የሚያስታውሱ.. ታሪክ እና ሀገር ወዳድ አርበኞች ይኖሩን ነበር።
This entire review has been hidden because of spoilers.
Displaying 1 - 10 of 10 reviews

Can't find what you're looking for?

Get help and learn more about the design.