Jump to ratings and reviews
Rate this book

ባሻ ቅጣው

Rate this book

Paperback

First published January 1, 1984

3 people are currently reading
260 people want to read

About the author

ሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያም በቀድሞው አጠራር ሸዋ ክፍለሀገር በሚባለው በጨቦና ጉራጌ ተወለዱ፡፡ የ1ዐኛ ክፍል ተማበ በነበሩበት ወቅት አባታቸው በመሞታቸው የቤተሰብ ኃላፊ ለመሆን ተገደዋል።

በብዛት የፍልስፍና እና የሥነ ጽሑፍ መጻሕፍትን ያነባሉ፡፡ ለሚጽፏቸው መጻሕፍት የፍልስፍና መሠረት እንዲኖራቸው ያደርጋሉ፡፡ ለዚህ ዓለም ያላቸውን አዎንታዊ አመለካከት ለአንባቢየቸው ለማሳየት ይፈልጋሉ፡፡

ሳህለሥላሴ ከሎስአንጀለስ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ በፖለቲካ ሳይንስ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡ ነገር ግን በዚህ ብዙም አልሠሩትም፡፡

በፕሮፌሰር ዎልፍ ሌስላው አማካኝነት የመጀመሪያውን መጽሐፍ "የሸንጋይ መንደር" በሚል ርዕስ ጽፈዋል፡፡ መጽሐፉ በእንግሊዝኛ ተተርጉሟል፡፡"ወጣት ይፍረደው፤ አፈርሳታ" እና ሌሎች ድርሰቶችን ጽፈዋል፡፡ የሁለት ከተሞች ወግ፣ መከረኞችና እምዩ ከትርጉም ሥራዎቻቸው መካከል ተጠቃሾች ናቸው፡፡

Ratings & Reviews

What do you think?
Rate this book

Friends & Following

Create a free account to discover what your friends think of this book!

Community Reviews

5 stars
5 (62%)
4 stars
2 (25%)
3 stars
1 (12%)
2 stars
0 (0%)
1 star
0 (0%)
Displaying 1 of 1 review
1 review1 follower
January 18, 2017
best book ever. The Gorilla fighter who concur fascist Italy. I am proud to be Ethiopian
Displaying 1 of 1 review

Can't find what you're looking for?

Get help and learn more about the design.