Jump to ratings and reviews
Rate this book

መርበብት

Rate this book

316 pages, Paperback

First published February 1, 2018

18 people are currently reading
430 people want to read

About the author

ዓለማየሁ ዋሴ

5 books296 followers

Ratings & Reviews

What do you think?
Rate this book

Friends & Following

Create a free account to discover what your friends think of this book!

Community Reviews

5 stars
85 (58%)
4 stars
36 (24%)
3 stars
15 (10%)
2 stars
6 (4%)
1 star
4 (2%)
Displaying 1 - 12 of 12 reviews
Profile Image for Martha H. Kidane.
46 reviews30 followers
March 21, 2018
ቀልብን የሚስበው የዶ/ር ዓለማየሁ ዋሴ የአተራረክ ስልት የለመድነውን ገጸባህርይ ሲሳይን በሶስተኛ መደብ ትርክት ይዞልን ቀርቧል:: በዚህ መጽሀፋቸውም ሲሳይን ተከትለን ከአንዱ ከተማ ወደሌላው ከጢያራ ወደ መኪና እንዲሁም የእግር ጉዞን እየተጠቀምን እንድንዘዋወር በከተሞቹ እንድንደመም ሕዝቦቹንም ከነባህርያቸው እንድንረዳቸው አድርገውናል:: በዶ/ር ዓለማየሁ መጽሀፍ እንደ አንባቢ ሳይሆን ልክ እንደ አንድ ረዳት ገጸባህሪ ከሲሳይ ጋር እየዳከርን አንዳንዴም "እንደው ምን ስል ነው እዚህ ውስጥ የገባሁ?" ብሎ ሲቆጭ አብረነው "እንግዲህ አንዴ ገብተንበታል እንዝለቅ" በሚል ስሜት ከገጽ ወደ ገጽ አብረን እንድንጓዝ በማድረግ ሀገራችን ያላትን ጸጋ እንድንደነቅበት፣ ጥቅም ላይ ስላላዋልነው እንድንቆጭበት እንዲሁም እራሳችንን "እኔስ?" ብለን እንድንጠይቅ ትልቅ እድል ከፍተውልናል:: በዚህ መጽሐፍም በአንባቢው ላይ ጥያቄን የሚያጭሩ ብዙ ክስተቶች ያሉ ሲሆን እንደ ግለሰብም "እኔ ብሆንስ ምን አድርግ ነበር?" የሚል ተፈተሻዊ ጥያቄን የሚያጭሩ ናቸው:: 'ቅርስ ለማን ነው የሚገባው?' የሚለውንም ክርክር፤ ባለቤትነትን በኃይል ሳይሆን እንዴት በስልት ማስከበር እንደሚቻል ሲሳይና ናታሊያን በተቃራኒ ጎራ ለይተው ልብ ሰቃይ የሆነ ፍልሚያን እንድንታደም ይጋብዙናል::
ዶ/ር ዓለማየሁ በዚህ መጽሐፋቸው እንደቀደመው ጊዜ ሁሉ የእምነት ቦታዎችን እና ሀይማኖታዊ ቅርሶችን ማእከል አድርገው ጽፈዋል:: በዚህኛው መጽሐፋቸውም ወደ ጣና ገዳማት ሲወስዱን ወቅታዊ ትኩሳት የሆነውን የጣና ሀይቅን ጉዳይ ጉዳዬ ብለን እንድናጤነው እና ትክክለኛውን መፍትሄ እንድንዘይድ ትኩረታችንን በሲሳይ ቁጭት በኩል እንድንሰበስበው ያነቁናል:: እርግጥ ይህ መጽሐፍ እንደ ቀደሙት ሁለት መጽሐፍት ሁሉ የገዘፈ እና ለረጅም ጊዜ ከውስጥ የማይወጣ ጥያቄን ያስቀምጣል:: እኔ በበኩሌ ያቺ ጣናን ተከትላ የምትመሰረተው ከተማ ሕልም እውን እንዲሆን ምኞቴ ነው::
ለዚህኛውም መጽሐፍ እንደቀደሙት ሁሉ ማሳሰቢያውን መድገሙ አስፈላጊ ይሆናል "አፋጣኝ ሥራ ካላችሁ እንዳትጀምሩት"::
1 review
January 29, 2020
Owww beeetam des mil book new yewnet betam betam arif new ye dngel lij kefith yikum tnk u
1 review
Want to read
October 26, 2020
good
This entire review has been hidden because of spoilers.
Profile Image for Teshome.
1 review
February 28, 2019
Down loading
This entire review has been hidden because of spoilers.
Profile Image for Getachew desalegn.
3 reviews6 followers
January 3, 2020
መርበብት ስለሃገራችን ኢትዮጵያ በተለይም ስለኦርቶዶክስ ሃይማኖት ብዙ ሚስጥሮች የሚያትት ድንቅ መጽሃፍ ነው። በታሪኩ ሲሳይ ከጣሊያናዊው የካቶሊክ ሚስተር እስጢፋ የተቀበለውን አደራ ለመወጣት የሚያደርገው ጉዞ ብዙ ነገር ያስተምረናል። ብዙዎቻችን በኦርቶዶክስ ኃይማኖት እያሉ አስማተኞች ስለሆኑ አንዳንድ ደብተራዎች ብናውቅም ለምን እንደዚህ ይሆናል ኦርቶዶክስ ክርስቶስን በሁለመናዋ እየሰበከች እንዴት እንዲህ ይሆናል ወዘተ እያልን የምናንሰላስለውን ጥያቄ ይመልሳል ብዬ አስባለሁ። ምስጢረ መርበብትን አስተምሮኛል፤ከሁሉም በላይ የኢትዮፕያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ኅይማኖትን ጥልቅነትና የብዙ ረቂቅ ምስጢር ባለቤትነት ተምረበታለሁ።
Displaying 1 - 12 of 12 reviews

Can't find what you're looking for?

Get help and learn more about the design.