Jump to ratings and reviews
Rate this book

የመልክአ ማርያም ካልእ የመልክአ ማርያም ሣልስ ንባቡና ትርጓሜው

Rate this book
መልክአ ማርያም ካልእ “እትፌሣሕ ማርያም” በሚለው ዠምሮ “ኦ እግዝእትነ” እስከሚለው ድረስ ቊጥሩ ፳፮ ነው፡፡ የመልክአ ማርያም ሣልስ የውስጥና የውጪ ሕዋሳቷን ከሚያወድሰው “ሰላም ለዝክረ ስምኪ” ከሚለው ምስጋናዋ ዠምሮ እስከ መጨረሻው “ለህላዌኪ” እስከሚለው ድረስ ያለው በቅድስት ድንግል ማርያም ዕድሜዋ ልክ ፷፬ ቊጥር ያለው ነው፡፡ እነዚኽ መልኮቿ ዐምስት ዐምስት ስንኞችን እንዲይዙ ተደርገው ኹሉም በግጥም መልክ ቀርበዋል፡፡ እነዚኽም ኹለቱ መልክኣት ስለ እመቤታችን ንጽሕና፣ ቅድስና፣ ዘላለማዊ ድንግልና፣ በአጠቃላይ ስለ መልካም መልኳና ቊመናዋ ምስጋናን የያዙ ሲኾን ከሕዋሳት በተለየ መልኩ ለስም አጠራሯ፣ የነፍሷ መለየት፣ የሥጋዋ በድን፣ የሥጋዋ አገናነዝ፣ መቃብሯ፣ የሥጋዋ ፍልሰት ሰላምታ ቀርቦላታል፡፡ መልክአ ማርያም ሣልስ ግን በተለየ መልኩ በተደጋጋሚ በየአንቀጹ ቅድስት ድንግል ማርያም በራእይ እንድትታየው ደራሲው “ንዒ ንዒ ንዒ” እያለ ይማፀናታል፡፡ የተርጓሚው መነሻ እነዚኽ ኹለቱ መልክኣት የግእዝ መጻሕፍት ዝርዝር ውስጥ ተጠቅሰው ብመለከትም፤ ሊቃውንትም በብራና እንዳለ ሲናገሩ ብሰማም መጻሕፍቱን ግን ማግኘት አልቻልኩም ነበር፡፡ እነዚኽን ኹለት መ

116 pages, Kindle Edition

Published July 26, 2020

4 people are currently reading
36 people want to read

About the author

Rodas Tadese Abebe

9 books71 followers

Ratings & Reviews

What do you think?
Rate this book

Friends & Following

Create a free account to discover what your friends think of this book!

Community Reviews

5 stars
7 (77%)
4 stars
0 (0%)
3 stars
0 (0%)
2 stars
2 (22%)
1 star
0 (0%)
Displaying 1 of 1 review
Displaying 1 of 1 review

Can't find what you're looking for?

Get help and learn more about the design.