Jump to ratings and reviews
Rate this book

ነገረ ማርያም በሊቃውንት ክፍል አንድ

Rate this book
(ድንግል ሆይ ዕጹብ የኾነ የንጽሕናሽን ምስጋና ለንባዳ አንደበቴ መናገርን አይችልም፤ በእስራኤል ላይ ንጉሥን (መምህርን) እንደ ኾነ ሰሎሞን ዕውቀትን ብመላ ጥበብንም ባበዛ፤ የንእማን ለምጽ በቃሉ እንዳነጻ እንደ ኤልሳዕ በኤልያስ ላይ ያደረ መንፈስ ቅዱስ በእኔ ላይ ቢደራረብም (ዕጥፍ ድርብ ቢኾንም)፤ እንደ ሱቱኤልም የእሳት አምሳል ያለውን ጽዋ ብጠጣም፤ የልቡናዬ ቅርንጫፍ እስከ ምድር ዳርቻ ፈጽሞ ቢሰፋ፤ ጠጉሬና ዐጥንቴ ኹሉ የመንፈስ ቅዱስ አንደበትን ቢሰጠው፤ የኅሊናዬ እጅ በአእምሮ ሰሌዳ ቢጽፍም፤ የምስጋናሽን ፍጻሜ ማግኘት አይችልም፤ የከዋክብት ቊጥርንና የደመናት ነጠብጣብን ያሳንሳል፤ ፍጹም ቊጥርም የለውም) በማለት ተነግሮ የማያልቅ ክብሯን እንዳስተማረ፤ በብሉይ ኪዳን በአራቱ ክፍላተ ዘመናት ማለት በዘመነ አበው፣ በዘመነ መሳፍንት፣ በዘመነ ነገሥት፣ በዘመነ ካህናት የተነሡት ቅዱሳን አበው፣ ነቢያት በመንፈሰ እግዚአብሔር ተቃኝተው የንጽሕናዋ፣ የቅድስናዋ፣ የዘላለማዊ ድንግልናዋ፣ የአምላክ እናትነቷ፣ የተሰጣት ፍጹም ክብር እየተገለጸላቸው ያነንም በብዙ ሕብረ ትንቢት በብዙ ሕብረ አምሳል ሲገልጡ ኖረዋል፤ በመኾኑም በመጻሕፍተ ብሉያት በአበው በነቢያት የተገለጸውን ከ፻፶ በላ&#

163 pages, Kindle Edition

Published July 26, 2020

3 people are currently reading
34 people want to read

About the author

Rodas Tadese Abebe

9 books71 followers

Ratings & Reviews

What do you think?
Rate this book

Friends & Following

Create a free account to discover what your friends think of this book!

Community Reviews

5 stars
7 (100%)
4 stars
0 (0%)
3 stars
0 (0%)
2 stars
0 (0%)
1 star
0 (0%)
Displaying 1 - 2 of 2 reviews
Displaying 1 - 2 of 2 reviews

Can't find what you're looking for?

Get help and learn more about the design.