,
ዳኛቸው ወርቁ

ዳኛቸው ወርቁ’s Followers (26)

member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo

ዳኛቸው ወርቁ


Born
in ደብረ ሲና, Ethiopia
February 23, 1936


ዳኛቸው ወርቁ በዛብህ «አደፍርስ» (፲፱፻፷፪ ዓ.ም.) በተሰኘ ልብ ወለድ ድርሰቱ ባነሳቸው ጭብጦች እና የተራቀቀ የአጻጻፍ ስልቱ የአማርኛን ዘመናዊ ልብ ወለድ ወደ ድንቅ ከፍ ካለ እርከን ያወጣ፥ «እምቧ በሉ ሰዎች» በሚለው የግጥም መድብሉ (፲፱፻፷፯ ዓ.ም.) ውስጥ በተካተቱ ግጥሞቹ ስለሀገሩ ልማትና ዕድገት ተቆርቋሪነቱን የገለጠ ዕውቅ የሥነ ጽሑፍ ምሁር፥ ሐያሲና ተርጓሚ የነበረ ሲሆን በልሳነ እንግልጣር (እንግሊዝኛ) በመጻፍም «The Thirteenth Sun» የኢትዮጵያን ሥነ ጽሑፍ በዓለም አቀፉ መድረክ ካስተዋወቁ በጣት ከሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ጸሓፍት አንዱ ነበር።

'የ ፊውዳል ኢትዮጵያን ሶሲዮሎጂና የታሪክ ጥራዞች ከማንበብ፥ «አደፍርስ» ድርሰቱን ማንበብ ይቀላል’ የተባለለት ዳኛቸው ወርቁ የካቲት ፲፮ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. በሰሜን ሸዋ በይፋትና ጥሙጋ በደብረ ሲና ከተማ አቅራቢያ ከአቶ ወርቁ በዛብህና ከወይዘሮ አሰገደች ሀብተወልድ ተወለደ። ከቤተ ሰቡ አምሥት ልጆች ዳኛቸው በኩር ነበር።

ዳኛቸው ከ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. እስከ ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ድረስ በተወለደበት አካባቢ በደብረ ሲናው አብዬ ትምሕርት ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምሕርቱን ተከታተለ። እዚያ ሳለ ገና በ አሥራ ሦስት ዓመቱ፥ «ያላቻ ጋብቻ ትርፉ ሐዘን ብቻ» የተሰኘች ተውኔት ደርሶ በመተወን ታዋቂነት ያተረፈ ወጣት ነበር።

...more

Average rating: 4.21 · 94 ratings · 5 reviews · 3 distinct worksSimilar authors
አደፍርስ

4.32 avg rating — 71 ratings — published 1970
Rate this book
Clear rating
The Thirteenth Sun

by
3.44 avg rating — 18 ratings — published 1973 — 8 editions
Rate this book
Clear rating
እምቧ በሉ ሰዎች

4.08 avg rating — 12 ratings
Rate this book
Clear rating

* Note: these are all the books on Goodreads for this author. To add more, click here.

Quotes by ዳኛቸው ወርቁ  (?)
Quotes are added by the Goodreads community and are not verified by Goodreads. (Learn more)

“የብዙ ፡ ሰው ፡ ጥፋት ፡ የአንድ ፡ ሰው ፡ ወንጀል ፡ ይሆናል ፥ ያልታደለ ፡ ሰው ፡ የሚቀጣበት - -”
ዳኛቸው ወርቁ, አደፍርስ



Is this you? Let us know. If not, help out and invite ዳኛቸው to Goodreads.