,
ሣህለስላሴ ብርሃነማርያም

ሣህለስላሴ ብርሃነማርያም’s Followers (4)

member photo
member photo
member photo
member photo

ሣህለስላሴ ብርሃነማርያም


Born
Ethiopia

ሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያም በቀድሞው አጠራር ሸዋ ክፍለሀገር በሚባለው በጨቦና ጉራጌ ተወለዱ፡፡ የ1ዐኛ ክፍል ተማበ በነበሩበት ወቅት አባታቸው በመሞታቸው የቤተሰብ ኃላፊ ለመሆን ተገደዋል።

በብዛት የፍልስፍና እና የሥነ ጽሑፍ መጻሕፍትን ያነባሉ፡፡ ለሚጽፏቸው መጻሕፍት የፍልስፍና መሠረት እንዲኖራቸው ያደርጋሉ፡፡ ለዚህ ዓለም ያላቸውን አዎንታዊ አመለካከት ለአንባቢየቸው ለማሳየት ይፈልጋሉ፡፡

ሳህለሥላሴ ከሎስአንጀለስ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ በፖለቲካ ሳይንስ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡ ነገር ግን በዚህ ብዙም አልሠሩትም፡፡

በፕሮፌሰር ዎልፍ ሌስላው አማካኝነት የመጀመሪያውን መጽሐፍ "የሸንጋይ መንደር" በሚል ርዕስ ጽፈዋል፡፡ መጽሐፉ በእንግሊዝኛ ተተርጉሟል፡፡"ወጣት ይፍረደው፤ አፈርሳታ" እና ሌሎች ድርሰቶችን ጽፈዋል፡፡ የሁለት ከተሞች ወግ፣ መከረኞችና እምዩ ከትርጉም ሥራዎቻቸው መካከል ተጠቃሾች ናቸው፡፡
...more

Average rating: 4.27 · 11 ratings · 1 review · 2 distinct works
የኢየሱስ ሕይወት

by
3.79 avg rating — 406 ratings — published 1863 — 532 editions
Rate this book
Clear rating
ባሻ ቅጣው

4.50 avg rating — 8 ratings — published 1984
Rate this book
Clear rating

* Note: these are all the books on Goodreads for this author. To add more, click here.



Is this you? Let us know. If not, help out and invite ሣህለስላሴ to Goodreads.