አስማማው ኃይሉ

አስማማው ኃይሉ’s Followers (9)

member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo

አስማማው ኃይሉ


Born
in ጎንደር, Ethiopia
July 16, 1955

Died
October 14, 2015

Genre


ደራሲ አስማማው ኃይሉ ከአባቱ ከአቶ ኃይሉ ጓንጉል እና ከእናቱ ከወ/ሮ ዓለሚቱ ገረመው ሐምሌ 8 ቀን 1947 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ጁላይ 16 ቀን 1955 ዓ.ም) ጎንደር ከተማ ተወለደ፡፡ እዛው ጎንደር ከተማ በሚገኘው የቀድሞው ቀ.ኃ.ስ. 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ ወደ አዲስ አበባ ከተማ በመምጣት በ1966 – 1969 ዓ.ም በስታስቲክ መስሪያ ቤት ሠራተኛነት ተቀጥሮ በበርካታ የሃገሪቱ ክፍሎች ተዘዋውሮ ሠርቷል፡፡

በወቅቱ ማለትም በ1966ዓ.ም በኢትዮጵያ የተቀጣጠለውን ሕዝባዊ አመፅ በመቀላቀል “የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ” (ኢ.ህ.አ.ፓ) አባል በመሆን በሕቡዕ የፖለቲካ ትግል አካሂዷል፡፡ በአምባገነኑ ወታደራዊ መንግሥት ዕመቃ የከተማው ትግል ሲታፈን “የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ሠራዊትን” (ኢ.ህ.አ.ሠ) በመቀላቀል ለትጥቅ ትግል ወደ አሲምባ አምርቷል፡፡

ከወታደራዊ ሥልጠና በኋላም በበለሣ፣ በጭልጋ፣ በአርማጭሁና በሌሎች የገጠር ስፍራዎች በመሰማራት የሕይወት መስዋዕትነት በሚጠይቀው ትግል ውስጥ በቆራጥነት ተሳትፏል፡፡ ደራሲ አስማማው በተለይ የገጠሩን አርሦ አደሩን በማታገል ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ በዚህ ትግል ላይ እያለ የደርግ ሥርዓት አራማጆች እጅ በመውደቁ ለእስር ተዳርጎ ብዙ ድብደባ፣ ሥቃይና እንግልት ደርሶበታል፡፡

ደራሲ አስማማው ለሕትመት ከበቁ ሥራዎ
...more

Average rating: 3.0 · 20 ratings · 1 review · 4 distinct works
ከደንቢያ - ጎንደር እስከ ዋሽንግተን ዲሲ ...

3.30 avg rating — 10 ratings
Rate this book
Clear rating
ከደንቢያ - ጎንደር እስከ ዋሽንግተን ዲሲ ...

4.67 avg rating — 3 ratings — published 2009
Rate this book
Clear rating
ኢሕአሠ ከ1970 - 1972 ዓ. ም. (የኢ...

2.25 avg rating — 4 ratings — published 2013
Rate this book
Clear rating
ኢሕአሠ ከ1964 - 1970 ዓ. ም. (የኢ...

1.33 avg rating — 3 ratings
Rate this book
Clear rating

* Note: these are all the books on Goodreads for this author. To add more, click here.