መክሊታቸውን ለቀበሩ



1እንደመድሀኒት አዋቂ ነንየየሙያችን ’ኤክስፐርቶች’።ለቤታችን አጥር ሰርተን፤ለልባችን አጥር ሰርተን፤ለዕውቀታችን አጥር ሰርተን፤ዙሪያችንን በሾህ አጥረንአልፎ ሂያጁን ተጠራጥረንከኮራጅ መሳይ ዕውቀት አሳሽምስጢር ወሳጅ የልብ ወዳጅበር ዘግተን ደጅ ቆልፈንያለን፤ እንደ መድሀኒት አዋቂ ነን!2
በተክርስቲያንም - ቤተ እስልምና
      “አይተኬው ዕንቁ ፍጡር!”     “አይጠጌው ጭንቂው ምሁር!”ምኑጋ ነው ዕንቁነቱበምን ታይቶ ጭንቄነቱ      ካላፈራ ደቀመዝሙር?
 •  0 comments  •  flag
Share on Twitter
Published on September 04, 2013 00:39
No comments have been added yet.


እንዳለጌታ ከበደ's Blog

እንዳለጌታ ከበደ
እንዳለጌታ ከበደ isn't a Goodreads Author (yet), but they do have a blog, so here are some recent posts imported from their feed.
Follow እንዳለጌታ ከበደ's blog with rss.