ተክለጻድቅ መኩሪያ

ተክለጻድቅ መኩሪያ’s Followers (19)

member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo

ተክለጻድቅ መኩሪያ


Born
Ethiopia
Genre


ተክለጻድቅ መኩርያ በ 1906 ዓ.ም. በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ አሳግርት ልዩ ስሙ ሳር አምባ በተባለ ሥፍራ ተወለዱ።

ዕድሜያቸው ለትምሕርት ሲደርስ መጀመሪያ ከአባታቸውና ቀጥሎም በአጥቢያቸው ባህላዊውን ትምሕርት እስከቅኔ ያለውን ቀስመዋል። ከዚያም አዲስ አበባ መጥተው አሊያንስ ፍራንሴዝና ተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው የጊዜውን የትምሕርት ደረጃ አጠናቀዋል።

ኢጣልያ አገራችንን የወረረች ጊዜም በየካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም. ፍጅት ተይዘው ወደ ሶማሌ ደናኔ ተግዘው ለሦስት ዓመታት ታስረዋል። ከነጻነትም መልስ አገራቸውን በተለያዩ የኃላፊነት ደረጃዎች አገልግለዋል።

መጀመሪያ ተቀጥረው ያገለገሉት በትምሕርትና ሥነጥበብ ሚኒስቴር ነበር። እዚያም ሳሉ በአገራችን ሰው የተጻፈ የአገራችን ታሪክ አንድም ባለመኖሩ በቁጭትና በመቆርቆር ነበር ‘መጻፍ አለብኝ’ ብለው በደንብ ከሚታወቀው ከቅርቡ ጊዜ በቅጡ ወደማይታወቀው የሩቁ ዘመን መጻፍ የጀመሩት። የመጀመሪያውን መጽሐፍ “የኢትዮጵያ ታሪክ ከዓፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ” የሚለውን በ 1938 ዓ.ም. አሳተሙ። ከጫፍ እስከ ጫፍ ጽፈው የመጨረቻውን መጽሐፍ፣ የታሪካችን መጀመሪያ የሚሆነውን “የኢትዮጵያ ታሪክ ኑብያ-አክሱም-ዛጉዬ እስከ ዓፄ ይኩኖ አምላክ ዘመነ መንግሥት” የሚለውን በ1951 ዓ.ም. አቅርበዋል። እኒህኑ መጻሕፍት ትምሕ
...more

Average rating: 4.13 · 60 ratings · 4 reviews · 4 distinct works
ዐፄ ዮሐንስና የኢትዮጵያ አንድነት

4.22 avg rating — 32 ratings
Rate this book
Clear rating
ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት

really liked it 4.00 avg rating — 26 ratings
Rate this book
Clear rating
የኢትዮጵያ ታሪክ - ኑብያ (የኢትዮጵያ ታሪ...

4.50 avg rating — 2 ratings
Rate this book
Clear rating
የኢትዮጵያ ታሪክ - ኑብያ (የኢትዮጵያ ታሪ...

0.00 avg rating — 0 ratings
Rate this book
Clear rating

* Note: these are all the books on Goodreads for this author. To add more, click here.



Is this you? Let us know. If not, help out and invite ተክለጻድቅ to Goodreads.