ዘውዴ ረታ

ዘውዴ ረታ’s Followers (11)

member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo
member photo

ዘውዴ ረታ


Born
in አዲስ አበባ, Ethiopia
August 14, 1935

Died
September 26, 2015

Genre


አምባሳደር ዘውዴ ረታ በአዲስ አበባ ነሐሴ 7 ቀን 1927 ዓ.ም. ልዩ ስሙ ኦርማ ጋራዥ አካባቢ ተወለዱ:: ትምህርታቸውን በሊሴ ገብረማርያም ለ12 ዓመታት ከተማሩ በኋላ ወደፈረንሳይ ሀገር በመሄድ ተምረው በጋዜጠኝነት በዲፕሎማ ተመርቀዋል:: ወደሃገር ከተመለሱም በኋላ በተለያየ የጋዜጠኝነትና በዲፕሎማትነት ሙያ አገልግለዋል:: በግዜውም የወሬ ምንጭ የሚባል የዜና አገልግሎት መስርተው ከዋና ዳይሬክተርነት እስከ ረዳት ሚኒስትርነት ደረጃ ያገለገሉ ሲሆን በፈረንሳይ የአምባሳደር ምክትል፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ሚኒስትር፣ በሮም የንጉሠ ነገስቱ አምባሳደር እና በቱኒዚያ አምባሳደር ሆነው መስራታቸው ተጠቃሽ ነው:: በደርግ የስልጣን ዘመንም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውስጥ የዓለም አቀፍ የእርሻ ልማት ፈንድ መስሪያ ቤት የመንግስታት ግንኙነትና የፖለቲካ ኃላፊ በመሆን ለረጅም አመታት አገልግለዋል::

አምባሳደር ዘውዴ ጡረታ ከወጡም በኋላ በታሪክ ተመራማሪነት እና በጸሐፊነት ታዋቂነትን ያተረፉ ሲሆኑ ያሳተሟቸው መጻህፍት፦”የኤርትራ ጉዳይ በቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት”፣ “ተፈሪ መኮንን ረዥሙ የሥልጣን ጉዞ” እና “የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት ታሪክ” ናቸው::

አምባሳደር ዘውዴ ለሥራ ጉዳይ በሄዱበት ለንደን ከተማ ድንገት በመታመማቸው በለንደን ቅድስት ማርያም ሆስ
...more

Average rating: 4.2 · 61 ratings · 3 reviews · 3 distinct worksSimilar authors
የኤርትራ ጉዳይ

4.28 avg rating — 46 ratings
Rate this book
Clear rating
የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መንግስት

4.38 avg rating — 8 ratings
Rate this book
Clear rating
ተፈሪ መኮንን ረዥሙ የሥልጣን ጉዞ

3.43 avg rating — 7 ratings
Rate this book
Clear rating

* Note: these are all the books on Goodreads for this author. To add more, click here.